Ethio German Festival 2018 in Frankfurt
![](http://egscf.net/wp-content/uploads/2020/03/frankfurt-2018-1024x723.jpg)
በፍራንክፈርት ከተማ ከ19.Mai እስከ 20.Mai በተካሄደው የኢትዮ-ጀርመን የስፖርት እና የባህል ፌስቲቫል ላይ የሚከተሉት ውጤቶች ተመዝግበው በሰላምና በፍቅር ዝግጅቱ ተጠናቆዋል።
⚽️⚽️በእግር ኳስ ግማሽ ፍፃሜ የደረሱ ቡድኖች
1. የ ኢትዮ አዲስ ፍራንክፈርት ከ ኢትዮ ኮለን
2. የኢትዮ ጊሰን ከ ኢትዮ ኑረንበርግ
⚽️⚽️ለፍፃሜ የደረሱ ቡድኖች
የኢትዮ ጊሰን ከ ኢትዮ ኮለን
በመጨረሻም ⚽️⚽️⚽️Ethio Stuttgart⚽️⚽️⚽️ ቡድን የ2018 ውድድር በማሸነፍ የዋንጫ ባለቤት ሆኗል::
በዝግጅቱ ላይ ለተሳተፋችሁ ተወዳዳሪ ቡድኖች; በቦታው ተገኝታችሁ የዝግጅቱ ድምቀት ለሆናችሁ ወገኖች እንዲሁም ዝግጅቱ እውን እንዲሆን ላረጋችሁ የኢትዮ ፍራንክፈርት ቡድን አባላት በሙሉ ምስጋናችን የላቀ ነው።
![](https://scontent-frt3-2.xx.fbcdn.net/v/t1.0-9/30740068_2145627912325904_5902174470826622976_n.jpg?_nc_cat=103&_nc_sid=110474&_nc_ohc=stw7VVWV-pAAX9pjHas&_nc_ht=scontent-frt3-2.xx&oh=05b5db6fbb64fdceb11a85420545c497&oe=5E8C2BE5)